Telegram Group & Telegram Channel
እንኳን አደረሳችሁ

ሞታችንን ሻረ

አልቻለም ሞት ይዞት ሊያስቀር ፣     
ክርስቶስ ተነሳ ከህቱም መቃብር፡፡      /፪/
           ……..አዝ
ክርስቶስ  በሞቱ ሞታችንን ሻረ ፣
ነፍሳትን አውጥቶ ሰይጣንን አሰረ ፣
የሲዖል እስር ቤት ባዶ ሆኖ ቀረ ፣
በትንሣኤው ብርሃን ሰላም ተበሠረ ፡፡
አዝ……
ሙስና መቃብርን በስልጣኑ ሽሮ ፣
የሲዖልን መዝጊያ የሞት በሩን ሰብሮ ፣
ብርሃን ተጎናፅፎ ሰላምን አብስሮ
ክርስቶስ ተነሣ አልቀረም ተቀብሮ
አዝ…….
የሰንበት ጌታዋ ክርስቶሰ ሲነሣ
መርገማችን ጠፋ ቀረልን አበሳ
እርቅ ሆነ በሰማይ እርቅ ሆነ በምድር  ፣
ነፍሳት ተሻገሩ ወደ ገነት ምድር
አዝ…….
ለዘመናት ሰፍኖ የኖረው ጨለማ ፣
የጥሉ ግድግዳ የሞት ጥላ ግርማ ፣
ሸሸ ተወገደ በመስቀሉ ዓላማ ፣
የትንሣኤው ብሥራት በዓለም ተሰማ ፡፡
አዝ…….



tg-me.com/finote_kidusan/334
Create:
Last Update:

እንኳን አደረሳችሁ

ሞታችንን ሻረ

አልቻለም ሞት ይዞት ሊያስቀር ፣     
ክርስቶስ ተነሳ ከህቱም መቃብር፡፡      /፪/
           ……..አዝ
ክርስቶስ  በሞቱ ሞታችንን ሻረ ፣
ነፍሳትን አውጥቶ ሰይጣንን አሰረ ፣
የሲዖል እስር ቤት ባዶ ሆኖ ቀረ ፣
በትንሣኤው ብርሃን ሰላም ተበሠረ ፡፡
አዝ……
ሙስና መቃብርን በስልጣኑ ሽሮ ፣
የሲዖልን መዝጊያ የሞት በሩን ሰብሮ ፣
ብርሃን ተጎናፅፎ ሰላምን አብስሮ
ክርስቶስ ተነሣ አልቀረም ተቀብሮ
አዝ…….
የሰንበት ጌታዋ ክርስቶሰ ሲነሣ
መርገማችን ጠፋ ቀረልን አበሳ
እርቅ ሆነ በሰማይ እርቅ ሆነ በምድር  ፣
ነፍሳት ተሻገሩ ወደ ገነት ምድር
አዝ…….
ለዘመናት ሰፍኖ የኖረው ጨለማ ፣
የጥሉ ግድግዳ የሞት ጥላ ግርማ ፣
ሸሸ ተወገደ በመስቀሉ ዓላማ ፣
የትንሣኤው ብሥራት በዓለም ተሰማ ፡፡
አዝ…….

BY ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/finote_kidusan/334

View MORE
Open in Telegram


ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Start with a fresh view of investing strategy. The combination of risks and fads this quarter looks to be topping. That means the future is ready to move in.Likely, there will not be a wholesale shift. Company actions will aim to benefit from economic growth, inflationary pressures and a return of market-determined interest rates. In turn, all of that should drive the stock market and investment returns higher.

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ from ua


Telegram ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ
FROM USA